ClickToTweet
Join our Click to tweet campaign page four
የትዊተር ዘመቻችንን ይቀላቀሉ ገዕ ኣራት
Join our Click to tweet campaign page four
የትዊተር ዘመቻችንን ይቀላቀሉ ገዕ ኣራት
Join Our Click to Tweet campaign, to make your voice heard!
ኢትዮጵያውያን አገር ወዳዶች አራተኛውን የትዊተር ዘመቻቸው ፌብሩዋሪ 7 ቀን ለማድረግ ወስነዋል።ይህ ጥረት ከዚህ በፊት ከሆኑ አራተኛ ይሆናል።
ከዚህ በፊት ባደረግናቸው የትዊተር ዘመቻዎች የአገራችንን ጠላቶች አስደንግጠናቸዋል! መአት ሲያወሩ፤ሲዋሹ፤ የምራቡን ዓለም አስተያየት ለመግዛት ያደረጉትን የክፋት ጥረት ተቋቁመናል።እነሱ ተደራጅተው በያዙት ገንዘብ ረዳት ገዝተው ቢሰለፉም ሊገቱን አልቻሉም።በዓለም፤አቀፍ ደረጃ ተጠራርተን ባጭር ጊዜ ዝግጅት ቀደመናቸው መገኘት ችለናል።በኛ በኩል ገና ያልተጠቀምንበት ትልቅ እምቅ ሃይል አለን። አገር ወዳዱ ሁሉ ይሰለፋል እና ገና ምንኑም አልተነካም።እናጥለቀልቃቸዋለን።
በዚህ ገጵ ላይ የሚገኙትን ትዊቶች ላይክ ሪትዊት እና ኮት ትዊት በማድረግ ድምፃችን እንዲሰማ አስተዋፆ ያድርጉ:: እናመስግናለን!
እንደ ሕወሀት ያለ ላንድም ቀን ስልጣን ላይ አይደለም ምድር ገፅ ላይ መቆየት የማይገባው ቡድን 27 አመት በመንግስትነት፣ ሶስት አመት ባሸባሪነት ኖረ። በትቢትና በጥላቻ የናወዘው ይህ የፋሽስት ስግብግቦች ጥርቅም ከተራ የመንደር ሱቅ ቁሳቁሶች እስከ አውሮፕላንና መርከብ ሽያጭ፣ ከካርቶን ቤቶች እስከ ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ስርቆሽ ላይ ተጠምዶ ኖረ። አንድ ሀሙስ የቀራቸው መሪዎቹ የሀገሪቱን ወጣቶች ገና የሚወለዱትንም ተከታታይ ትውልዶች ጭምር ራእይ አጨፈገጉ። በነዚህ ድኩማን የሚሊዮን እናቶች እምባ ጅረት ሆኖ ፈሰሰ። ፅንሶች ሳይቀሩ ህፃናት በመላው ሀገሪቱ ተቀጠፉ። ታላቋ አገር ተዋረደች። እምነቶች ረከሱ።
ሶሻል ሚዲያ ለአገር ወዳዶችም ሆነ ኢትዮጵያን እናፈርሳለን ለሚሉ ጅሎች ዛሬ የእኩል ጨዋታ ሜዳ ነው።ይህ ጽሁፍ የሶሻል ሚዲያን ጠንቅ እና ጥቅሙንም በጣም ባጭሩ ለመዳሰስ እና ምን ይደረግ ብሎ ለመጠይቅ የቀረበ ጽሁፍ ነው።ለአገር አጥፊም ሆነ በጎ ነገር ሊደረግበት የሚችል ሚሊዮኖች ሰፍረው የሚውሉበት የሚያድሩበትም የህብረተሰባዊ መገናኛ መድረክ ነው።መልክቱ አገር ወዳዶች የውነት ሰራዊት ሆነን መነሳታችን ዛሬ የግድ ነው።ኢትዮጵያን እንወዳታለን እያልን ቆመን ስትፈርስ እንዳናይ ልንሰጋ ጠንክረንም ልንሰራ ይገባናል!
Before Joining our campaign make sure that you have visited tips and instruction article in-order to be perform the campaign successfully.
The upcoming twitter campaign of Unity 4 Ethiopia will be on Wednesday Jan 6, 2021 This will be a vigorous campaign to inform our audiences on twitter about conflicts in Ethiopia.
#unityforethiopia started with our effort express our dismay on the disinformation campaign by enemies of Ethiopia to distort the reality in the country.